News today

በሽንዞ አቤ ላይ ጥይት ተኩሶ የገደለው ግለሰብ በፖሊስ ተይዞ ምርመራ እየተደረገበት ነው ተባለ

በሽንዞ አቤ ላይ ጥይት ተኩሶ የገደለው ግለሰብ በፖሊስ ተይዞ ምርመራ እየተደረገበት ነው ተባለ

የቀድሞው የጃፓን ጠቅላይ ሚንስትር ሽንዞ አቤ በምዕራብ የሀገሪቱ ክፍል ናራ ተብላ በምትጠራ ከተማ በተሰናዳ አንድ የፖለቲካ መድረክ ላይ ከሰዓታት በፊት ንግግር በማድረግ ላይ እያሉ ከኋላ በተተኮሰባቸው ጥይት ተመትተው ህክምና እያሉ ነበር ህይወታቸው ያለፈው።

በሽንዞ አቤ ላይ ጥይት የተኮሰው ግለሰብም በፖሊስ ተይዞ ምርመራ እየተደረገበት መሆኑም ተነግሯል።

Leave a comment