News today, Politics

የባይደን የሳኡዲ ጉበኝት

ፕሬዝዳንት ባይደን በሳኡዲ አረቢያ የጉብኝት እቅዳቸው ላይ የተነሳውን ትችት ተከላከሉ

የአሜሪካው ፕሬዝደንት ጆ ባይደን በሳኡዲ አረቢያ የጉዞ እቅዳቸው ላይ የተነሳውን ትችት ተከላክለዋል፤ በሳኡዲ ቆይታቸው የመብት ጉዳይ አጀንዳ እንደሚሆንም ተናግረዋል።

ንጉስ ሳለማን በፈረንጆቹ 2018 ከተገደለው የዋሽንግቸን ፖስቱ ጋዜጠኛ ጀማል ካሾግጂ ግድያ አሉበት ተብሎ ይታመናል።