ፕሬዝዳንት ባይደን በሳኡዲ አረቢያ የጉብኝት እቅዳቸው ላይ የተነሳውን ትችት ተከላከሉ
የአሜሪካው ፕሬዝደንት ጆ ባይደን በሳኡዲ አረቢያ የጉዞ እቅዳቸው ላይ የተነሳውን ትችት ተከላክለዋል፤ በሳኡዲ ቆይታቸው የመብት ጉዳይ አጀንዳ እንደሚሆንም ተናግረዋል።
ንጉስ ሳለማን በፈረንጆቹ 2018 ከተገደለው የዋሽንግቸን ፖስቱ ጋዜጠኛ ጀማል ካሾግጂ ግድያ አሉበት ተብሎ ይታመናል።

ፕሬዝዳንት ባይደን በሳኡዲ አረቢያ የጉብኝት እቅዳቸው ላይ የተነሳውን ትችት ተከላከሉ
የአሜሪካው ፕሬዝደንት ጆ ባይደን በሳኡዲ አረቢያ የጉዞ እቅዳቸው ላይ የተነሳውን ትችት ተከላክለዋል፤ በሳኡዲ ቆይታቸው የመብት ጉዳይ አጀንዳ እንደሚሆንም ተናግረዋል።
ንጉስ ሳለማን በፈረንጆቹ 2018 ከተገደለው የዋሽንግቸን ፖስቱ ጋዜጠኛ ጀማል ካሾግጂ ግድያ አሉበት ተብሎ ይታመናል።
