News today, Politics

ጆ-ባይደን የእስራኤል እና የፍልስጤም ግጭትን የማርገብ ጉዳይ

ጆ-ባይደን የእስራኤል እና የፍልስጤም ግጭትን የማርገብ ጉዳይ ላይ ቅድሚያ ሰጥተው እንደሚሰሩ ተናገሩ

የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ጆ-ባይደን የእስራኤል ጉብኝታቸውን ዛሬ ጀምረዋል።

ጆ ባይደን በአውሮፕላን ማረፊያ በተሰናዳው መድረክ ባደረጉት ንግግር “በእኔ እይታ አዲስ ባይሆንም የእስራኤላውያንም ሆነ የፍልጤማውያን የእኩልነት ነፃነት፣ ብልጽግና እና ዲሞክራሲ የወደፊት እጣ ፈንታ ለማረጋገጥ በሚጠቅመው ጉዳይ ላይ እንወያያለን” ብለዋል።

Leave a comment