ጆ-ባይደን የእስራኤል እና የፍልስጤም ግጭትን የማርገብ ጉዳይ ላይ ቅድሚያ ሰጥተው እንደሚሰሩ ተናገሩ
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ጆ-ባይደን የእስራኤል ጉብኝታቸውን ዛሬ ጀምረዋል።
ጆ ባይደን በአውሮፕላን ማረፊያ በተሰናዳው መድረክ ባደረጉት ንግግር “በእኔ እይታ አዲስ ባይሆንም የእስራኤላውያንም ሆነ የፍልጤማውያን የእኩልነት ነፃነት፣ ብልጽግና እና ዲሞክራሲ የወደፊት እጣ ፈንታ ለማረጋገጥ በሚጠቅመው ጉዳይ ላይ እንወያያለን” ብለዋል።

