
ሰሜን ኮሪያ በሩሲያ ለሚደገፉት ተገንጣይ ግዛቶች እውቅና ሰጠች
እርምጃው ለሁለቱ በሩሲያ ለሚደገፉ ተገንጣይ ግዛቶች ማለትም ለዶንቴስክን እና ለሉሃንስክ ግዛቶች የሀገርነት እውቅና በመስጠት ከሩሲያ እና ሶሪያ ቀጥሎ ሰሜን ኮሪያን 3ኛ ሀገር ያደርጋታል፡፡

ሰሜን ኮሪያ በሩሲያ ለሚደገፉት ተገንጣይ ግዛቶች እውቅና ሰጠች
እርምጃው ለሁለቱ በሩሲያ ለሚደገፉ ተገንጣይ ግዛቶች ማለትም ለዶንቴስክን እና ለሉሃንስክ ግዛቶች የሀገርነት እውቅና በመስጠት ከሩሲያ እና ሶሪያ ቀጥሎ ሰሜን ኮሪያን 3ኛ ሀገር ያደርጋታል፡፡