
ኢትዮጵያዊነት የወለደው የታማኝነት እዳ
ለ40 አመት ትልቁን የመዲናን መስጊድ ሲጠብቁ የነበሩት ሸህ መሀመድ ሀቢብ አል አፋር መሞታቸውን የሳኡዲ መንግስት ዓሳውቋል።
በአረቡ አለም ውስጥ ኢትዮጵያዊነት
የታማኝነት እዳ ነው። በማንኛውም መንገድ ስማችን ሊጎድፍ ይችላል። በድህነታችን ላይ ሊሳለቁብን ይችላሉ። ሴት እህቶቻችን ለባርነት በመላካችን ሊንቁን ይችላሉ። በአንዳንድ አጥፊዎች ሊያሙን ይችላሉ። እነሱም የሚያምኑት አንድ የማይሸሸግ ነገር ግን አለን
ሙሉ ታሪካቸውን ሊንኩን ከፍታችሁ አንብቡ
ሱሌማን አብደላ
