News today, Politics

ሳዑዲ አረቢያ የነዳጅ ምርቷን በቀን ወደ 13 ሚሊዮን በርሜል ለማሳደግ

ሳዑዲ አረቢያ የነዳጅ ምርቷን በቀን ወደ 13 ሚሊዮን በርሜል ለማሳደግ መወሰኗን አስታወቀች

ትናንት በተካሄደው የገልፍ ሀገራት-አሜሪካ የልማትና ደህንነት ጉባዔ ላይ ትኩረት ከነበሩት ውስጥ አንዱ የነዳጅ ጉዳይ ነበር።

የሳዑዲ ልዑል አልጋ ወራሽ መሃመድ ቢን ሰልማን፤ “ዘላቂ ልማትን ለማምጣት የአየር ንብረት ለውጥ ተግዳሮቶች ያገናዘበ ሚዛናዊ አካሄድ መከተልን ይጠይቃል” ብለዋል።

ከነዳጅ ጋር ተያይዞ ሊያጋጥም የሚችል እጥረትን ለመቅረፍም ሳዑዲ አረቢያ የነዳጅ ምርቷን በቀን ወደ 13 ሚሊዮን በርሜል ለማሳደግ መወሰኗንም አስታውቀዋል።

Leave a comment